በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓድዋ ድል በዓል መከበር የሰላም ተስፋን እንደሚያጠናክር ነዋሪዎች ገለጹ


የዓድዋ ድል በዓል መከበር የሰላም ተስፋን እንደሚያጠናክር ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር፣ ከሦስት ዓመት መስተጓጎል በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በዛሬው ዕለት በታሪካዊቷ ዓድዋ ተከብሯል።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች፣ "በዓሉ በመከበሩ ለሰላም ያለን ተስፋ እንዲጨምር አድርጓል፤" ብለዋል።

በሌላ በኩል፣ ከአሁን በፊት በእግር ወደ ዓድዋ ጉዞ ያደርጉ የነበሩ ወጣቶች፣ ዘንድሮ ያለመሳተፋቸውን የገለጹት አቶ ካሌብ፤ “ወጣቶቹ ቢሳተፉ፣ የበዓሉ ድምቀት ይበልጥ ይጎላል፤” ብለው እንደሚያምኑ አመልክተው፤ በሚቀጥለው ዓመት ግን ይሳተፋሉ የሚል ተስፋ እንዳላቸው ጠቁመዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG