በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወላይታ ዞን ምርጫ በድጋሚ እንዲካሄድ ተወሰነ


የወላይታ ዞን ምርጫ በድጋሚ እንዲካሄድ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

በወላይታ ዞን የመራጮች ምዝገባ እና ድምፅ አሰጣጥ ሂደት መጠነ ሰፊ ጥሰቶችና ግድፈቶች የተገኙበት በመሆኑ መሻሩን እና በድጋሚ እንዲካሄድ መወሰኑንም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡

ጥሰቱን እና ግድፈቱን በፈፀሙ አካላት ላይ ፖሊስ ምርመራ እያካሄደ መሆኑንም ገልጿል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG