በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትሷ ቀዳማይ እመቤት የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ዛሬ ከናሚቢያ ጀመሩ


የዩናይትድ ስቴትሷ ቀዳማይ እመቤት የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ዛሬ ከናሚቢያ ጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

ዶ/ር ጂል ባይደን ቀዳማይ እመቤት ከሆኑ በኋላ አፍሪካን ሲጎበኙ የመጀመሪያቸው በሆነ ጉዞ ናሚቢያ ገብተዋል።

ደቡብ ምዕራብ አፍሪቃዊቱን አገር ከጎበኙ በኋላም ወደ ምሥራቅ አፍሪቃዊቱ ኬንያ ያቀናሉ።

በጉብኝታቸውምየሴቶችን አቅም በሚያጎለብቱ፣ የሕጻናት ጉዳዮች እና የአህጉሪቱን የተለያዩ ክፍሎች ክፉኛ በጎዳው የምግብ ዋስትና እጦት ዙሪያ ያተኩራሉ ተብሏል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG