በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቶሌው ጭፍጨፋ ላይ ሂዩማን ራይትስ ዋች ሪፖርት አወጣ


በቶሌው ጭፍጨፋ ላይ ሂዩማን ራይትስ ዋች ሪፖርት አወጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00

ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ የሚንቀሳቀስ ታጣቂ ቡድን ባለፈው ሰኔ በመቶዎች የሚቆጠሩ አማርኛ ተናገሪ ሲቪሎችን መጨፍጨፉንና በወቅቱ የፀጥታ ኃይሎች እንዳልተከላከሉላቸው ዓለምአቀፉ የመብቶች ተሟጋች ቡድን ሂዩማን ራይትስ ዋች ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አመልክቷል።

ከጥቃቱ ለተረፉትም በቂ መጠለያ፣ ለጤናና ለደኅንነት ችግራቸውም መፍትኄ ሳይሰጥ ሦስት ወር ማለፉን ቡድኑ አክሎ አመልክቷል።

በጉዳዩ ላይ ገለልተኛ ምርመራ እንደሚያስፈልግም ድርጅቱ ሂዩማን ራይትስ ዋች ጠቁሟል።

XS
SM
MD
LG