በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቅዱስ ሲኖዶስ ደብዳቤ ለትግራይ ሊቃነ ጳጳሳት


የቅዱስ ሲኖዶስ ደብዳቤ ለትግራይ ሊቃነ ጳጳሳት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ ክልል ለሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ተቋርጦ የቆየው ግንኙነት እንዲቀጥል ጥሪ የያዘ ደብዳቤ ዛሬ ልኳል።

ደብዳቤው የተላከው ትግራይ ውስጥ ለሚገኙ አምስት ሊቃነ ጳጳሳት እንደሆነ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG