No media source currently available
ለኮሮናቫይረስ ተጋልጠው ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ህክምና ላይ ከነበሩ ሰማንያ ስምንት የኮቪድ-19 ህሙማን ሰባቱ ድነው መውጣታቸውን ሆስፒታሉ አስታውቋል።