በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አል-ሸባብ በአፍሪቃ ህብረት ወታደራዊ ሰፈር ላይ ባደረሰው ጥቃት በርካታ የኬንያ ወታደሮች እንደተገደሉ ተገለጸ


አል-ሸባብ በአፍሪቃ ህብረት ወታደራዊ ሰፈር ላይ ባደረሰው ጥቃት በርካታ የኬንያ ወታደሮች እንደተገደሉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:28 0:00

በደቡብ ሞዕራብ ሶማላያ ጌዶ ክልል ውስጥ ኤል-አዴ በተባለው መንደር በሚገኘው የአሚሶም ማለት በሶማልያ የአፍሪቃ ህብረት ሰላም ጥበቃ ተልእኮ ሰፈር ላይ ዐል ሸባብ ባደረሰው ጥቃት ቢያንስ 35 ሰላም ጠባቂዎች እንደተገደሉ ተዘግቧል። ዘገባውን ያዘጋጀው በአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ የሶማልያ አገልግሎት ክፍል ሲሆን አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG