No media source currently available
የዓለም አቀፍ እርዳታና ልማት መድረክ (Aid International Development Forum/AIDF)ዳይረክተር ሶንያ ሩትዘል (Sonja Ruetzel) የመድረኩን ዓላማና እአአ በየካቲት ሁለትና ሦስት በአዲስ አበባ ዉስጥ በሚገኘዉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማእከል የስብስባ ፕሮግራሙን ለአሜሪካ ድምጽ ገልጸዋል።