በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃያ ሦስተኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በማሊቦ


ፎቶ ፋይል - ከኢንተርኔት የተገኘ
ፎቶ ፋይል - ከኢንተርኔት የተገኘ

የአፍሪካ ሕብረት
የአፍሪካ ሕብረት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሽብርተኛነት በመላው ዓለም ላይ የጋረጠውን አደጋ በኅብረት መመከት ግዴታ እንደሆነ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በናይጀሪያ ጉብኝታቸው ወቅት አስታውቀዋል።

ሃያ ሦስተኛው የአፍሪካ ኅብረት መሪዎች መደበኛ ጉባዔ ዛሬ በኢኳቶርያል ጊኒ ሪፐብሊክ ማላቦ ተጀምሯል።

የጉባዔው መሪ ቃል “የግብርናና የምግብ ዋስትና ዓመት” የሚል ነው።

በጉባዔው ላይ ከአፍሪካ መንግሥታትና ሃገር መሪዎች ሌላ የተለያዩ ሀገሮችና ዓለምአቀፍ ድርጅቶች መሪዎች ተገኝተዋል።

መለስካቸው አመሀ ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡

XS
SM
MD
LG