በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካውያን ስደተኞች በየመን


አፍሪካውያን ስደተኞች በየመን
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:40 0:00

ከ6 መቶ 50 በላይ የአፍሪካ ስደተኞች በደቡባዊ የመን ባህር ጠረፍ ላይ በምትገኘው አደን ከተማ በርሃብና በውሃ ጥም በመሰረታዊ ፍላጎቶች እጦት በእስር እየተሰቃዩ ነው፡፡ እነዚሁ ተስፋ የቆረጡ፣ የተራቡና የተጨነቁ አፍሪካውያን ስደተኞች በደቡባዊ የመን በአድን ከተማ /መጋዘን/ በሚመስል እስር ቤት ውስጥ ተከማችተዋል፡፡ አብዛኞቹ ከአፍሪካ ቀንድ የተሰደዱና ተስፋ የቆረጡ፣ አድካሚና አስልቺ ጉዞ አድርገው አሁን ያሉበት ስፍራ የደረሱ ናቸው፡፡

XS
SM
MD
LG