በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ቅንጅት ለዴሞክራሲና ነፃነት መግለጫ


የሶማሌ ቅንጅት ለዴሞክራሲና ነፃነት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00

የሶማሌ ቅንጅት ለዴሞክራሲና ነፃነት በአፋር ክልል አደይቱና ኡንዱፎ በሶማሌ ብሔር ተወላጆች ላይ እየተፈፀመ ነው ያለውን ጥቃት አወገዘ። የኡንዱፎ ነዋሪዎችም ጥቃት እየተፈፀመብን ነው ብለዋል። የአፋር ክልል ግን በኡንዱፎ እየተካሄደ ያለው የሰላም ኮንፈረንስ ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG