በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋር ክልል በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው


በአፋር ክልል በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት በአፋር ክልል ጤና ተቋማት ላይ ያደረሰው ውድመትና ዘረፋ የወባ ወረርኙን በመከላከሉ ሂደት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማዳሳደሩን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) በበኩሉ ባወጣው ወቅታዊ መረጃ፡ የወባ ወረርሽኝ ሥርጭት በአፋር ክልል እየጨመረ መምጣቱን ጠቁሟል፡፡

የዘገባውን ሙሉ ይዘት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG