No media source currently available
የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል ኢትዮጵያን በአፋር በኩል በሚያዋስኑ ድንበሮች አካባቢ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይ ዕገዳ መጣሉን የአፋር ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡