No media source currently available
የሶማሌ ክልል መንግሥት ሰሞኑን በአፋር እና በኢሳ ሶማሌዎች መካከል የተፈጠረው ግጭት መንስዔ በሁለቱ ክልሎች አስቀድሞ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በጣሰ መልኩ ሰፈራ በተከለከለበት ቦታ ሰፈራ በመጀመሩ ነው ብሏል።