በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል የመኢአድ አባላት መታሰራቸው ተገለፀ


በደቡብ ክልል የመኢአድ አባላት መታሰራቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በደራሼ ወረዳ የአመራር አባሎቹ የድርጅቱን ልሣን ጋዜጣ በማሰራጨታቸው እና በመሸጣቸው ምክንያት መታሰራቸውን፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG