በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓድዋ ድል በዋሽንግተን ዲሲ በልዩ ዝግጅት ተከበረ


የዓድዋ ድል በዋሽንግተን ዲሲ በልዩ ዝግጅት ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የዓድዋ ድል በዓልን 127ኛ ዓመት፣ ትላንት ምሽት በተከናወነ ልዩ ዝግጅት አክብረዋል።

በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በነበረው የበዓሉ አከባበር ዝግጅት፣ ታሪካዊው ድል ያለው ፋይዳ ተዘክሯል፤ ልዩ ልዩ ኪነ ጥበባዊ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG