No media source currently available
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለንግድ ሥራ በአከራይዋቸው ቤቶች ላይ ለጨመረው ኪራይ የእፎይታ ጊዜ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የተጨመረውን መጠን ሙሉ በሙሉ ለመክፈልም የሦስት ዓመት ጊዜ መስጠቱን አስታውቋል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ