በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ አበባ ውስጥ ተጥሎ የተገኘ ቦምብ ጉዳት አደረሰ


አዲስ አበባ ውስጥ ተጥሎ የተገኘ ቦምብ ጉዳት አደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

በቦሌ ክፍለ ከተማ ጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ተጥሎ የተገኘ ቦምብ በባለሙያዎች ከመክሸፉ በፊት ፈንድቶ ጉዳት ማድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG