በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ አካባቢውን በሚያሳስቡ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር አዲስ አበባ ገብተዋል


የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ አካባቢውን በሚያሳስቡ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር አዲስ አበባ ገብተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:02 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ ረዳት ሚኒስትር ዶናልድ ያማሞቶ ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር በአዲስ አበባ ተነጋግረዋል።

XS
SM
MD
LG