በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ውስጥ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የረድኤት ተቋማቱን ማገዱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ


በትግራይ ክልል ውስጥ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የረድኤት ተቋማቱን ማገዱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:13 0:00

አስራ አራት ወራትን በፈጀው እና እስካሁን ድረስ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከሰሞኑ በስደተኛ ጣቢያዎች ላይ ከባድ የአየር ጥቃት መድረሱን ተከትሎ በትግራይ ክልል ውስጥ አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የረድኤት ተቋማት አገልግሎት ከመስጠት መታገዳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እሁድ ዕለት አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG