በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ተደራዳሪዎች መግለጫ


የትግራይ ክልል ተደራዳሪዎች መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

በፌዴራል መንግሥትና በህወሓት መካከል ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ላይ የተካሄደው የሠላም ሥምምነትና ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ የተፈረመውን የአፈፃፀም ስምምነት የትግራይን ሕዝብ ሕልውና መሰረት በማድረግ የተካሄደ መሆኑን በትግራይ በኩል ተደራዳሪ የነበሩ ገለፁ።

በትግራይ ክልል በኩል ተደራዳሪ የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ በጉዳዩ ላይ ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG