በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጆርጂያው የምርጫ ውጤት የኢትዮጵውያንና ኤርትራውያን ድርሻ ምን ነበር?


በጆርጂያው የምርጫ ውጤት የኢትዮጵውያንና ኤርትራውያን ድርሻ ምን ነበር?
please wait

No media source currently available

0:00 0:40:04 0:00

በቅርቡ በጆርጅያ ክፍለ ግዛት የተደረገው የምክር ቤት እንደራሴዎች ምርጫ የመላው ዩናትድ ስቴትስን ትኩረ ስቦ እንደነበር ይታወቃል፡፡ በዚህም ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲ እጩዎች የሆኑት ራፋኤል ዎርኖክ እና ጆን ኦሰፍ የተባሉት አሸንፈዋል፡፡

XS
SM
MD
LG