በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ የቀሩት ዝሆኖች 1900 ብቻ ናቸው


ኢትዮጵያ ውስጥ የቀሩት ዝሆኖች 1900 ብቻ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:35 0:00

በኢትዮጵያ ውስጥ ህገ ወጥ አደን እየተባባሰ ሄዶ፣ በርካታ የዱር እንስሳት እየተገደሉአካላቸው በከፍተኛ ገንዘብ እንደሚሸጥና የሚገኘው ገንዘብ ከግል ጥቅም አልፎ ለጦር መሳሪያ ግዢና እርስ በርስ ግጭቶችን ማባባሻ እየዋለ እንደሚገኝ በተለያየ ጊዜ ይገለፃል።

XS
SM
MD
LG