No media source currently available
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ ቦዪንግ 777 የጭነት አይሮፕላን ቻይና ውስጥ ሻንጋይ አይሮፕላን ጣቢያ ላይ ዛሬ በእሳት ተያይዟል።