በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጦርነቱ እንዲቆም ሦስት ፓርቲዎች አሳሰቡ


ጦርነቱ እንዲቆም ሦስት ፓርቲዎች አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

ያገረሸው የሰሜኑ ጦርነት በሰላም እንዲፈታ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡ ሦስት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዳግም ጥሪ አቀረቡ።

በአዲስ አበባና በኦሮምያ ክልል ወሰን መካለል ጉዳይ ላይ ሃሳባቸውን ለመስጠት በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ በጋራ የተናገሩት የእናት ፓርቲ፣ የመኢአድና የኢህአፓ ተወካዮች “መንግሥትና ህወሓት ችግሩን ለመፍታት ያሉትን የሰላም አማራጮች ሁሉ እንዲጠቀሙ” ጥሪ አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG