በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማይካድራ ተገኝተው ምርምር ያደረጉ አጥኚ አነጋግረናል


በማይካድራ ተገኝተው ምርምር ያደረጉ አጥኚ አነጋግረናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:21 0:00

2013 ዓ.ም በማይካድራ ከተማ በተፈጸመው ጥቃት ቢያንስ 600 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ። ኮሚሽኑ ዛሬ ይፋ ባደረገው የፈጣን ምርመራ ግኝት፤ ከጥቃቱ በኋላ ወደ ስፍራው የምርመራ ቡድን በመላክ ዘግናኝ የሆነ የሰባዊ መብት ጥሰት መፈፀሙን ማረጋገጡን ገልጿል።

XS
SM
MD
LG