በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳይ


አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሃገሪቱ መንግሥት ለሰብዓዊ መብት ቅድሚያ እንደሚሰጥና ሰብዓዊ አያያዝን በተመለከተ ለውጭም ሆነ ለሃገሪቱ ዜጎች መንግሥቱ ሙሉ ኃላፊነት እንደሚወሰድ ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አስታወቁ። ራሱን የሚያከብር ማንም መንግሥት ብሄራዊ ጥቅሙን አሳልፎ እንደማይሰጥ እና ወንጀለኞችን ለህግ የማቅረብ ጉዳይ የውስጥ ጉዳይ እንደሆነም አስገነዘቡ።

XS
SM
MD
LG