በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ በጥፋተኝነት የተፈረደባቸው ሰዎች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ


በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ በጥፋተኝነት የተፈረደባቸው ሰዎች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00

በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት የሕገ መንግሥትና የፀረ ሽብር አንደኛ ችሎት ጥፋተኛ ባላቸው አምስት ሰዎች ላይ ከአምስት ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ የሚደርስ ፅኑ እሥራት ቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ ከፍርደኞቹ የቅጣት ማቅለያም ተቀብሏል።

XS
SM
MD
LG