በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ተገለጸ


ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00

ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ተገለጸ

የሱዳንን የእርስ በርስ ግጭት እየሸሹ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በኩል ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ክልሉ አስታወቀ።
በአንጻሩ፣ በተለይ በዐማራ ክልል ከተስፋፋው ግጭት በኋላ፣ ከሱዳን በመተማ በኩል ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሰዎች ቁጥር እንደቀነሰ፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓለም አቀፉ የፍልሰት ተቋም፣ ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርቱ አመልክቷል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG