በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል በሀገራዊ ምክክር ጉዳይ ላይ ውይይት እንዲጀመር ኮሚሽኑ ጠየቀ


በትግራይ ክልል በሀገራዊ ምክክር ጉዳይ ላይ ውይይት እንዲጀመር ኮሚሽኑ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

በትግራይ ክልል በሀገራዊ ምክክር ጉዳይ ላይ ውይይት እንዲጀመር ኮሚሽኑ ጠየቀ

በትግራይ ክልል፣ በሀገራዊ ምክክር ጉዳይ ላይ ውይይት እንዲጀመር፣ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣ የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር በደብዳቤ እንደጠየቀው አስታወቀ፡፡

ኮሚሽኑ፣ በትላንትናው ዕለት፣ በዐዲስ አበባ ከተማ፣ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎች ልየታ መጀመሩንና የልምድ ልውውጥ መድረክ ማዘጋጀቱን፣ ኮሚሽነር ዶ/ር ዮናስ አዳዬ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡

ይኸው፣ የምክክር ጉባኤው አስተባባሪዎች እና ተሳታፊዎች ልየታ ሒደት፣ በተቀሩትም ክልሎች እንደሚቀጥል ያመለከቱት ዶ/ር ዮናስ፣ በዐማራ ክልል የተስፋፋው ግጭት ግን፣ በሥራችን ላይ ተጽእኖ አሳድሯል፤ ብለዋል፡፡ ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG