በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደኅንነት ስጋት የገባቸው የግልገል በለስ ከተማ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው አልተመለሱም


የደኅንነት ስጋት የገባቸው የግልገል በለስ ከተማ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው አልተመለሱም
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

የደኅንነት ስጋት የገባቸው የግልገል በለስ ከተማ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው አልተመለሱም

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ፣ ከሦስት ሳምንታት በፊት ተፈጥሮ በነበረው ግጭት፣ ከአካባቢያቸው የተሰደዱ ነዋሪዎች፣ እስከ አሁን አለመመለሳቸውን ገለጹ፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ተፈናቃዮቹ፣ እስከ አሁን ወደ ቀዬአቸው ያልተመለሱት፣ ከሳምንታት በፊት ጥቃት የፈጸሙባቸው ታጣቂዎች፣ በዚያው በግልገል በለስ ከተማ በመኖራቸው እንደኾነ ገልጸዋል፡፡

በጉዳዩ ላይ፣ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG