በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሣምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም


መሰረት መንግስቱ
መሰረት መንግስቱ

የኢትዮጵያ አትሌቶች በሣምንቱ ማብቂያ በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች በተካሄዱ የማራቶን ሩጫ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል።

ሲሳይ ለማ
ሲሳይ ለማ

በጎልፍ አሜሪካዊው Jordan Spieth የማስተርስ ሻምፒየን ሆነ። ከ Tiger Woods ቀጥሎ ሁለተኛው ወጣት ነው በማስተርስ ሻምፒየን ለመሆን።

በእግር ኳስ የሃገር ውስጥ እና የአውሮፓ ፕሪምየር ሊግ ግጥሚያዎችን ከነውጤቶቻቸው ይዘናል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG