በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፈር የለቀቁ የማህበራዊ መገናኛ አጠቃቀሞች ለምን ተስፋፉ?


ፈር የለቀቁ የማህበራዊ መገናኛ አጠቃቀሞች ለምን ተስፋፉ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:21 0:00

እንደ ቀጥተኛ እና ተዘዋዋሪ የመረጃ ምንጭነት ለዓመታት ማህበራዊ መገናኛዎችን የተጠቀመው ሲሳይ ፣ እየተበራከቱ የሚገኙ ግብሮች ምቾት የሰጡት አይመስልም። «ገነው የሚታዩት አልባሌ ተግባር የሚፈጽሙ ሰዎች ናቸው።አንዳንዴ የስድብ ውድድር ያለ እስኪመስል ድረስ ፣የከሌ ይሄንን አለች የከሌ ይሄን አለ መባባል (በርክቷል) . . . አዲስ ነገር እየለመድን ነወይ? የሚያስብል አሳፋሪ አካሄድ (እያየን) ይመስለኛል» -ሲል ይናገራል።ሙሉውን ዘገባ ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG