የኢትዮጵያ ከተሞች ግንባታ አካል ጉዳተኞችን ምን ያህል ታሳቢ አድርጓል ?
የኢትዮጵያ ውስጥ ከተሞች ነባር መልካቸውን የቀየሩ ግንባታዎችን እያስተናገዱ ይገኛሉ። ግንባታዎቹ የሀገሪቱን ገጽታም ሆነ የህዝቦችን አኗኗር በበጎ የመለወጥ አቅማቸው ባይካድም ፣ በሚሊየኖች የሚቆጠሩት በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ የማድረጋቸው ፣ ምቾት እና ፍላጎታቸውን ከግምት ውስጥ ያስገቡ ስለመሆናቸው ግን ጥያቄ ይነሳል። ሀብታሙ ስዩም በመቀጠል በሚያሰማን መሰናዶው ፣ በጉዳዩ ላይ የህግና ማብራሪያ የሚሰሙን፣ የግል እይታቸውን የሚያጋሩን እንግዳ ጋብዟል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
የጠፈር ካመራ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ጅማና ዕደ ጥበቧ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ቅዱስ ሲኖዶስ “ህገወጥ” ያላቸውን ጵጵስና አነሳ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ደቡብ ክልል ገደብ ከተማ ውስጥ ሁከት ነበር
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
የአፍሪካ የምግብ ዋስትና አደጋ ተጋርጦበርታል
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ዐቢይ ዛሬ ኻርቱም ነበሩ