በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ከተሞች ግንባታ አካል ጉዳተኞችን ምን ያህል ታሳቢ አድርጓል ?


የኢትዮጵያ ከተሞች ግንባታ አካል ጉዳተኞችን ምን ያህል ታሳቢ አድርጓል ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:24 0:00

የኢትዮጵያ ውስጥ ከተሞች ነባር መልካቸውን የቀየሩ ግንባታዎችን እያስተናገዱ ይገኛሉ። ግንባታዎቹ የሀገሪቱን ገጽታም ሆነ የህዝቦችን አኗኗር በበጎ የመለወጥ አቅማቸው ባይካድም ፣ በሚሊየኖች የሚቆጠሩት በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ የማድረጋቸው ፣ ምቾት እና ፍላጎታቸውን ከግምት ውስጥ ያስገቡ ስለመሆናቸው ግን ጥያቄ ይነሳል። ሀብታሙ ስዩም በመቀጠል በሚያሰማን መሰናዶው ፣ በጉዳዩ ላይ የህግና ማብራሪያ የሚሰሙን፣ የግል እይታቸውን የሚያጋሩን እንግዳ ጋብዟል ።

XS
SM
MD
LG