የኢትዮጵያ ከተሞች ግንባታ አካል ጉዳተኞችን ምን ያህል ታሳቢ አድርጓል ?
የኢትዮጵያ ውስጥ ከተሞች ነባር መልካቸውን የቀየሩ ግንባታዎችን እያስተናገዱ ይገኛሉ። ግንባታዎቹ የሀገሪቱን ገጽታም ሆነ የህዝቦችን አኗኗር በበጎ የመለወጥ አቅማቸው ባይካድም ፣ በሚሊየኖች የሚቆጠሩት በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ የማድረጋቸው ፣ ምቾት እና ፍላጎታቸውን ከግምት ውስጥ ያስገቡ ስለመሆናቸው ግን ጥያቄ ይነሳል። ሀብታሙ ስዩም በመቀጠል በሚያሰማን መሰናዶው ፣ በጉዳዩ ላይ የህግና ማብራሪያ የሚሰሙን፣ የግል እይታቸውን የሚያጋሩን እንግዳ ጋብዟል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ