የኢትዮጵያ ከተሞች ግንባታ አካል ጉዳተኞችን ምን ያህል ታሳቢ አድርጓል ?
የኢትዮጵያ ውስጥ ከተሞች ነባር መልካቸውን የቀየሩ ግንባታዎችን እያስተናገዱ ይገኛሉ። ግንባታዎቹ የሀገሪቱን ገጽታም ሆነ የህዝቦችን አኗኗር በበጎ የመለወጥ አቅማቸው ባይካድም ፣ በሚሊየኖች የሚቆጠሩት በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ የማድረጋቸው ፣ ምቾት እና ፍላጎታቸውን ከግምት ውስጥ ያስገቡ ስለመሆናቸው ግን ጥያቄ ይነሳል። ሀብታሙ ስዩም በመቀጠል በሚያሰማን መሰናዶው ፣ በጉዳዩ ላይ የህግና ማብራሪያ የሚሰሙን፣ የግል እይታቸውን የሚያጋሩን እንግዳ ጋብዟል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 26, 2022
የሶማሌ ክልል የመስኖ ልማት ዕቅድ
-
ሜይ 26, 2022
የኦሮምያ እና ሲዳማ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት መንግሥት እንዲያስቆም ተጠየቀ
-
ሜይ 26, 2022
ጋዜጠኞች ተመስገን ደሳለኝ እና ያየሰው ሽመልስ ታሰሩ
-
ሜይ 26, 2022
ኢትዮጵያ ጋዜጣ የሌለባት ሀገር እንዳትሆን ያሰጋል
-
ሜይ 25, 2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ተስፋ እና ፈተና
-
ሜይ 25, 2022
“የነገዋን ኢትዮጵያ መሪዎች” የማፍራት ጉዞ የጀመረ የተስፋ በር