በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካን ኢትዮጵያን የሚመለከት ወቅታዊ አቋም ያወገዘ ሰልፍ ተደረገ


የአሜሪካን ኢትዮጵያን የሚመለከት ወቅታዊ አቋም ያወገዘ ሰልፍ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00

የዮናይትድ ስቴትስ መንግስት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ውስጥ ተከስቷል ያለውን አሳሳቢ የሰብዓዊ መብቶች እና ሰብዓዊ አገልግሎቶች ሁኔታ ጠቅሶ፣ የያዘው ወቅታዊ አቋም ትክክለኛ ባልሆኑ መረጃዎች ላይ የተመረኮዘ መሆኑን የገለጹ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን ትናንት በዋሺንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG