No media source currently available
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ ሂዩማን ራይትስ ዋች ከሰሞኑ ያወጣውን በቁጥጥር ስር የሚገኙ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞችን የሚመለከት መግለጫ የሀገሪቱን የፍትህ ስርዓት ጠንቅቆ ባለማወቅ የተሰጠ እና የተቻኮለ መሆኑን ጠቆመ።