በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስፖርት ወግ:- ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዎች ጌቱ ከበደ ጋር


ጌቱ ከበደ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዎች
ጌቱ ከበደ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዎች

ኢትዮጵያዊያን የስፖርት አፍቃሪዎች በደስታ ከሰከሩባቸው አፍታዎች መካከል አንዱ ነው፡፡እኤአ በ1987 ዓም ፣በ14ኛው የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪቃ ዋንጫን አሸነፈች፡፡

ዚምባቡዌን በፍጹም ቅጣት ምት በዕለቱ በረታው የኢትዮጵያ ቡድን ውስጥ ከነበሩት መካከል ጆሯችን ውስጥ ዛሬም ድረስ የሚያቃጭሉ ስሞቸ አሉ፡፡

ይሄ ከፊት ለፊቴ የተቀመው ሽበት ጣል ጣለ ያደረገበት፣የስፖርትኛ ቁመናው ዛሬም ያልተለየው ጎልማሳ የዚያ ባለታሪክ ቡድን አባል ነበር፡፡

ለጌቱ ከበደ ፣ያ ውድድር ያተመው ትዝታ በቀላሉ የሚፋቅ አይደለም፡፡

የስፖርት ወግ:- ከቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዎች ጌቱ ከበደ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG