No media source currently available
የሱዳን ኃይሎች ዛሬም ወደ ኢትዮጵያን ድንበር ተጠናክረው እየገፉ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሱዳን እርምጃ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ ድርጊት እንደሆነም አስገንዝቧል።