የመጀመሪያው እንደሆነ ስለተነገረለት አካል ጉዳተኞች ላይ ያነጣጠረ የፖለቲካ ክርክር
ከጥቂት ሳምንታት በኃላ በሚደረገው ሀገራዊ ምርጫ የሚሳተፉ የአካል ጉዳተኛ ኢትዮጵያዊያንን ጉዳይ እንደምን አድርገው እንደሚያስተናግዱ የሚመረምር ክርክር ከሰሞኑ ተደርጓል። ክርክሩን የመሩት በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የህግ አማካሪ የሆኑት አቶ ዳኛቸው ቦጋለ ናቸው። ከአቶ ዳኛቸው ጋር ዘለግ ያለ ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ሲሆን ክርክሩ እንዴት እንደተዘጋጀ እና ፋይዳው ምን እንደሆነ ጥያቄ አቅርቦላቸዋል።ተያያዥ ሀሳቦች የተነሱበት ቃለ ምልልስ በመቀጠል ይደመጣል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው