የመጀመሪያው እንደሆነ ስለተነገረለት አካል ጉዳተኞች ላይ ያነጣጠረ የፖለቲካ ክርክር
ከጥቂት ሳምንታት በኃላ በሚደረገው ሀገራዊ ምርጫ የሚሳተፉ የአካል ጉዳተኛ ኢትዮጵያዊያንን ጉዳይ እንደምን አድርገው እንደሚያስተናግዱ የሚመረምር ክርክር ከሰሞኑ ተደርጓል። ክርክሩን የመሩት በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የህግ አማካሪ የሆኑት አቶ ዳኛቸው ቦጋለ ናቸው። ከአቶ ዳኛቸው ጋር ዘለግ ያለ ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ሲሆን ክርክሩ እንዴት እንደተዘጋጀ እና ፋይዳው ምን እንደሆነ ጥያቄ አቅርቦላቸዋል።ተያያዥ ሀሳቦች የተነሱበት ቃለ ምልልስ በመቀጠል ይደመጣል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ