በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የመንግሥት ኃይሎች ‘እየፈፀሙ ነው’ ያሉትን “የመብቶች ጥሰት” የተቃወሙ ትውልደ ኢትዮጵያ ዋሺንግተን ላይ ሰልፍ ወጡ


አቶ ፍሬእዝጊ ጣዕመ ከሰልፉ አስተባባሪዎች መካከል አንዱ ናቸው
አቶ ፍሬእዝጊ ጣዕመ ከሰልፉ አስተባባሪዎች መካከል አንዱ ናቸው

ዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ የሚኖሩ የትግራይና የኦሮሞ ማኅበረሰቦች አባላት የኢትዮጵያ መንግሥት ኃይሎች “እየፈፀሙ ነው” ያሉትን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት የሚቃወም፣ “የአሜሪካ መንግሥት አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ” የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ትናንት አድርገዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

“የመንግሥት ኃይሎች ‘እየፈፀሙ ነው’ ያሉትን “የመብቶች ጥሰት” የተቃወሙ ትውልደ ኢትዮጵያ ዋሺንግተን ላይ ሰልፍ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:35 0:00

XS
SM
MD
LG