በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናትን ለመደገፍ በአምቦ ከተማ የድጋፍ ዘመቻ ተከናወነ።


ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናትን ለመደገፍ በአምቦ ከተማ የድጋፍ ዘመቻ ተከናወነ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

እናት እና ታላቅ ወንድማቸውን በጥቂት ቀናት ፍርርቅ ያጡ ህጻናትን ለመርዳት ከሰሞኑ የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች አንድ የሰብአዊነት ዘመቻ አድርገዋል። በዘመቻውም ወደ 2 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የገንዘብ እና የዓይነት ድጋፍ ተገኝቷል።ናኮር መልካ የዘመቻውን አስተባባሪ እና ድጋፍ የተደረገለት ቤተሰብ አባላትን አነጋግሯል። ሙሉ መሰናዶውን ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG