ኮቪድ 19 በኢትዮጵያ ሲኒማ ላይ ስለደቀነው ፈተና |ቆይታ ከፊልም ባለሙያው ሄኖክ አየለ ጋር
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በርካታ ኪነ-ጥበባዊ እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ ምክንያት ሆኗል። ኢትዮጵያ ውስጥ በግለሰቦች ቀዳሚ ጥረት ውስጥ በርካታ ተመልካቾችን በማፍራት ላይ የነበረው የፊልም ዘርፍ ከሰሞኑ አዳዲስ መሰናክሎች ተጋርጠውበታል። የተወሰኑትን እናነሳሳ ዘንድ- ታዋቂውን የፊልም ባለሙያ ሄኖክ አየለን አነጋግረናል። የወንዶች ጉዳይ1፣ዐልቦ እና ፔንዱለምን የመሰሉ ፊልሞችን ያዘጋጀው ሄኖክ ሰሞነኛ ሁነቶችን ያስረዳል።መደረግ ይገባል የሚለውን መላም ያካፍላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የፕሬዚዳንት ጆሴፍ አር ባይደን በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
4.5 ሚሊዮን የትግራይ ሕዝብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ኢትዮጵያ-አሜሪካዊያን በአሜሪካ ፖለቲካ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
"ካልዓይ ጌቶች" ዳግ ኤምሆፍ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የትራምፕ ስንብት