ኮቪድ 19 በኢትዮጵያ ሲኒማ ላይ ስለደቀነው ፈተና |ቆይታ ከፊልም ባለሙያው ሄኖክ አየለ ጋር
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በርካታ ኪነ-ጥበባዊ እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ ምክንያት ሆኗል። ኢትዮጵያ ውስጥ በግለሰቦች ቀዳሚ ጥረት ውስጥ በርካታ ተመልካቾችን በማፍራት ላይ የነበረው የፊልም ዘርፍ ከሰሞኑ አዳዲስ መሰናክሎች ተጋርጠውበታል። የተወሰኑትን እናነሳሳ ዘንድ- ታዋቂውን የፊልም ባለሙያ ሄኖክ አየለን አነጋግረናል። የወንዶች ጉዳይ1፣ዐልቦ እና ፔንዱለምን የመሰሉ ፊልሞችን ያዘጋጀው ሄኖክ ሰሞነኛ ሁነቶችን ያስረዳል።መደረግ ይገባል የሚለውን መላም ያካፍላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው