ኮቪድ 19 በኢትዮጵያ ሲኒማ ላይ ስለደቀነው ፈተና |ቆይታ ከፊልም ባለሙያው ሄኖክ አየለ ጋር
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በርካታ ኪነ-ጥበባዊ እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ ምክንያት ሆኗል። ኢትዮጵያ ውስጥ በግለሰቦች ቀዳሚ ጥረት ውስጥ በርካታ ተመልካቾችን በማፍራት ላይ የነበረው የፊልም ዘርፍ ከሰሞኑ አዳዲስ መሰናክሎች ተጋርጠውበታል። የተወሰኑትን እናነሳሳ ዘንድ- ታዋቂውን የፊልም ባለሙያ ሄኖክ አየለን አነጋግረናል። የወንዶች ጉዳይ1፣ዐልቦ እና ፔንዱለምን የመሰሉ ፊልሞችን ያዘጋጀው ሄኖክ ሰሞነኛ ሁነቶችን ያስረዳል።መደረግ ይገባል የሚለውን መላም ያካፍላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
በኢትዮጵያ ድንበር የተነሳው አለመስማማት ሰፊ ውጥረት ፈጥሯል
-
ጁላይ 01, 2022
የቶሌ ጥቃት ተፈናቃዮች ድጋፍ እየጠየቁ ነው
-
ጁን 30, 2022
በአደራዳሪዎች ጉዳይ የመንግሥትና የህወሓት ውዝግብ
-
ጁን 29, 2022
በደራሼ ምክንያት ባለሥልጣናትና ሌሎችም ታሠሩ