ከቡና ቁርስ ወደ ራስ ንግድ- የሰናይት መንገድ
ሰናይት ጴጥሮስ በሀዋሳ ከተማ የምትኖር ወጣት ናት። እንደ ዘበት የጀመረችውን ኬክ ማዘጋጀት ማዘጋጀት ቀስ በቀስ ኑሮን ወደ ማቅኛ ንግድ ቀይራለች።በዚህ ስራ በቀን 1000ብር ድረስ ታገኝ የነበረችው የእንድ ልጅ እናት በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ግን ደንበኞቿ እየሸሹ ነው። ከ100 ፍሬ በላይ ኬኮች በቀን ትሸጥ እንደነበር ፣ አሁን ላይ ግን 30 ፍሬ ኬክ ለመሸጥ ያለባትን ፈተና ታስረዳለች። ተስፋ የምትቆርጥ ግን አትመስል። የዮናታን ዘብዲዮስን ዘገባ ያዳምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 15, 2021
ከትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ለተፈናቀሉ ድጋፍ ተደረገ
-
ጃንዩወሪ 15, 2021
ሱዳን ኢትዮጵያ የድንበር ግጭቱን እያባባሰች ነው በማለት ከሰሰች
-
ጃንዩወሪ 15, 2021
ጀነራል ብርሃኑ በሱዳን ጉዳይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
"ቤት ለቤት አስቤዛ ማድረሻውን መተግበሪያ የሰራሁት ከራሴ ችግር ተነስቼ ነው" በረከት ታደሰ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
በትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
ለልጇ የጤና ችግር የወሰደችው አማራጭ ሕይወቷን የቀየረው የቴክኖሎጂ ባለሞያ