ከቡና ቁርስ ወደ ራስ ንግድ- የሰናይት መንገድ
ሰናይት ጴጥሮስ በሀዋሳ ከተማ የምትኖር ወጣት ናት። እንደ ዘበት የጀመረችውን ኬክ ማዘጋጀት ማዘጋጀት ቀስ በቀስ ኑሮን ወደ ማቅኛ ንግድ ቀይራለች።በዚህ ስራ በቀን 1000ብር ድረስ ታገኝ የነበረችው የእንድ ልጅ እናት በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ግን ደንበኞቿ እየሸሹ ነው። ከ100 ፍሬ በላይ ኬኮች በቀን ትሸጥ እንደነበር ፣ አሁን ላይ ግን 30 ፍሬ ኬክ ለመሸጥ ያለባትን ፈተና ታስረዳለች። ተስፋ የምትቆርጥ ግን አትመስል። የዮናታን ዘብዲዮስን ዘገባ ያዳምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት