በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህጻናት አድን ድርጅት ከሶስት ወራት ወዲህ የመጀመሪያውን ዕርዳታ ማደረጉን አስታወቀ


የህጻናት አድን ድርጅት ከሶስት ወራት ወዲህ የመጀመሪያውን ዕርዳታ ማደረጉን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:56 0:00

ከረድዔት ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው የህጻናት አድን ድርጅት ከሶስት ወራት ወዲህ የመጀመሪያ የሆነውን ድጋፍ በአክሱም ከተማና አካባቢ ለሚኖሩ በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች እንዳዳረሰ ይፋ አድርጓል።

XS
SM
MD
LG