በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስላማዊ መንግስት( አይ ኤስ) የተባለው የሽብር ቡድን መሪ መሞቱ ተነገረ


እስላማዊ መንግስት( አይ ኤስ) የተባለው የሽብር ቡድን መሪ መሞቱ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00

እስላሚክ ስቴት በመባል የሚታወቀው ቡድን መሪ ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ ኃይል አባላት ሀሙስ ዕለት በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ ፣ የጦር ዘመቻ ባደረጉበት ወቅት መሞቱ ተነገረ። አቡ ኢብራሂም አል ቁራሺ ራሱን እና መላ ቤተሰቡን በፈንጂ እንዳጋየ ታውቋል። የካርላ ባብን ዘገባ ሀብታሙ ስዩም ያሰማናል ።

XS
SM
MD
LG