No media source currently available
ድርጅቱ በጥቂት ወራት ውስጥ ደግሞ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን በሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) ሸቀጦችን የማድረስ አገልግሎት ለመጀመር እየተሰናዳ መሆኑን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል።