በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ ቅዳሜ …"ጃንጥላ-የሀሳብ ገበያ" ውስጥ


«ጃንጥላ» በሶስት ወራት አንድ ጊዜ የሚደረግ የውይይት መድረክ ነው።

"ጃንጥላ" በሶስት ወራት አንድ ጊዜ የሚደረግ የውይይት መድረክ ነው።

ባሳለፍነው ቅዳሜ ጥቅምት 23/2012 ዓመተ-ምህረት ፤ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን መካከል የተወሰኑት በደብል ትሪ ሆቴል አዳራሽ ተሰባስበው ነበር።ሀሳብ ለመቀባበል፤እይታን ለመጋራት።

መርሐ -ግብሩን ያዘጋጁት አካላት "ጃንጥላ-የሀሳብ ገበያ" ሲሉ የሰየሙት ዝግጅት በዚያ ተድርጓል።

ሀብታሙ ስዩም በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተውን ፤ከስር በሚገኝ ቅኝቱ ያሰማናል።

አንድ ቅዳሜ ... በጃንጥላ ፤«የሀሳብ ገበያ» ውስጥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG