በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ ቅዳሜ …"ጃንጥላ-የሀሳብ ገበያ" ውስጥ


«ጃንጥላ» በሶስት ወራት አንድ ጊዜ የሚደረግ የውይይት መድረክ ነው።
«ጃንጥላ» በሶስት ወራት አንድ ጊዜ የሚደረግ የውይይት መድረክ ነው።

"ጃንጥላ" በሶስት ወራት አንድ ጊዜ የሚደረግ የውይይት መድረክ ነው።

ባሳለፍነው ቅዳሜ ጥቅምት 23/2012 ዓመተ-ምህረት ፤ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን መካከል የተወሰኑት በደብል ትሪ ሆቴል አዳራሽ ተሰባስበው ነበር።ሀሳብ ለመቀባበል፤እይታን ለመጋራት።

መርሐ -ግብሩን ያዘጋጁት አካላት "ጃንጥላ-የሀሳብ ገበያ" ሲሉ የሰየሙት ዝግጅት በዚያ ተድርጓል።

ሀብታሙ ስዩም በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተውን ፤ከስር በሚገኝ ቅኝቱ ያሰማናል።

አንድ ቅዳሜ ... በጃንጥላ ፤«የሀሳብ ገበያ» ውስጥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG