በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎ ፈቃደኞች በጥቂት ሰዓታት ስለገነቡት «የኢትዮጵያ-ኮቪድ 19 ማህበረሰብ»


.
.

የኮሮና ቫይረስ /ኮቪድ 19 ስርጭት እና አዝማሚያን ለመረዳት ከፍተኛ የሆነ የመረጃ ግብዓት እና ቴክኖሎጂካዊ ብልሃቶች እንደሚያስፈልጉ ባለሙያዎች ይመሰክራሉ።

ኢትዮጵያ ይሄንን ቫይረስ ለመግታት የምታደርገውን ጊዜ የማይሰጥ ርብርብ ለማገዝ ያቀዱ በጎ ፈቃደኞች ፤ «ኢትዮጵያ-ኮቪድ 19 ማህበረሰብ» የተሰኘ የበይነ- መረብ ላይ የፈጠራ እና ምርምር ትብብር መስርተዋል።

በተለይ በዮናይትድ ስቴትስ እና አውሮጳ የሚኖሩ ከ300 በላይ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያንን በ3 ቀናት ውስጥ ለማስተባበር እንደቻለ የተነገረለት ማህበረሰብ የጤናው ዘርፍ ሊጠቀምባቸው የሚችሉ ፣የመረጃ አሰባሰብ ፣ስርጭት እና ትንበያ ብልሃቶችን ለመገንባት እየጣረ ስለመሆኑ ከአስተባባሪዎቹ አንዱ ሚካኤል እንዳለ ይናገራል።

ሙሉ ዘገባውን ያዳምጡ።

በጎ-ፈቃደኞች በጥቂት ሰዓታት ስለገነቡት የ«ኢትዮጵያ-ኮቪድ 19 ማህበረሰብ»
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG