በአዲስ አበባ ብሄርን መሰረት ያደረገ እስር እና እንግልት እንዳልፈተጸመ ፖሊስ አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ብሄርን መሰረት ያደረገ እስር አልተፈጸመም ሲል የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል ። በከተማዋ በተለይ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ እስር እና እንግልት ተንሰራፍተዋል የሚሉ ክሶችን መሰረት አድርጎ ቪኦኤ ጥያቄ ያቀረበላቸው የከተማው ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ፣በቁጥጥር ስር ያሉት ግለሰቦች በሽብርተኝነት ከተፈረጁት ህወአት እና ሸኔ ስምሪት ወስደው የጸጥታ አደጋ የደቀኑ እንደሆነ ተናግረዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች አራት ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ