በአዲስ አበባ ብሄርን መሰረት ያደረገ እስር እና እንግልት እንዳልፈተጸመ ፖሊስ አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ብሄርን መሰረት ያደረገ እስር አልተፈጸመም ሲል የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል ። በከተማዋ በተለይ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ እስር እና እንግልት ተንሰራፍተዋል የሚሉ ክሶችን መሰረት አድርጎ ቪኦኤ ጥያቄ ያቀረበላቸው የከተማው ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ፣በቁጥጥር ስር ያሉት ግለሰቦች በሽብርተኝነት ከተፈረጁት ህወአት እና ሸኔ ስምሪት ወስደው የጸጥታ አደጋ የደቀኑ እንደሆነ ተናግረዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ