በአዲስ አበባ ብሄርን መሰረት ያደረገ እስር እና እንግልት እንዳልፈተጸመ ፖሊስ አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ብሄርን መሰረት ያደረገ እስር አልተፈጸመም ሲል የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል ። በከተማዋ በተለይ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ እስር እና እንግልት ተንሰራፍተዋል የሚሉ ክሶችን መሰረት አድርጎ ቪኦኤ ጥያቄ ያቀረበላቸው የከተማው ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ፣በቁጥጥር ስር ያሉት ግለሰቦች በሽብርተኝነት ከተፈረጁት ህወአት እና ሸኔ ስምሪት ወስደው የጸጥታ አደጋ የደቀኑ እንደሆነ ተናግረዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን