በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ ክፍል 2
ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብን በተመለከተ የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ እንዲሁም ልዑኮቻቸው ከዩናይትድ ስቴትስ የገንዘብ ሚኒስትርና ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ጥቅምት 26/2012 ዓ.ም. ተገናኝተዋል። ይሄንን አስመልክቶ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተሰጠውን ማብራሪያ ተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን። የውሃ፣መስኖ እና ኢንርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ የሰጡት የሰጡት ማብራሪያ ከስር ይገኛል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2024
የአፍሪካ ሀገራትን ያሳተፈ ወታደራዊ ልምምድ በኬኒያ ተካሔደ
-
ማርች 18, 2024
ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ
-
ማርች 18, 2024
ትራምፕ አዲስ ውዝግብ ሲያሥነሱ ባይደን ከፍተኛ የምርጫ ገንዘብ አሰባስበዋል
-
ማርች 18, 2024
ንግድ ባንክ ሕገ ወጥ ግብይት እንደተፈፀመበር አስታወቀ
-
ማርች 16, 2024
የልብ ህመም እና ህክምናዎች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ