በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረውን ሰሞነኛ ውይይት በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ ክፍል 2
ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብን በተመለከተ የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ እንዲሁም ልዑኮቻቸው ከዩናይትድ ስቴትስ የገንዘብ ሚኒስትርና ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ጥቅምት 26/2012 ዓ.ም. ተገናኝተዋል። ይሄንን አስመልክቶ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተሰጠውን ማብራሪያ ተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን። የውሃ፣መስኖ እና ኢንርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ የሰጡት የሰጡት ማብራሪያ ከስር ይገኛል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
ስለስጋ ደዌ ምን ያህል እናውቃለን?
-
ፌብሩወሪ 23, 2021
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምሥረታ ይፋ ማድረጊያ ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ
-
ፌብሩወሪ 22, 2021
የአብን የምርጫ ዘመቻ - በባሕር ዳር
-
ፌብሩወሪ 19, 2021
ዳራሮ - የጌዴኦ ዘመን መለወጫ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ